إعدادات العرض
በፈተና ወቅት አላህን ማምለክ ወደኔ እንደመሰደድ ነው።
በፈተና ወቅት አላህን ማምለክ ወደኔ እንደመሰደድ ነው።
ከመዕቂል ቢን የሳር - አላህ መልካም ሥራቸውን ይውደድላቸውና - እንደተላለፈው: የአላህ መልክተኛ(የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) እንዲህ ብለዋል: "በፈተና ወቅት አላህን ማምለክ ወደኔ እንደመሰደድ ነው።"
[ሶሒሕ ነው።] [ሙስሊም ዘግበውታል።]
الترجمة
العربية বাংলা Bosanski English Español فارسی Français Bahasa Indonesia Русский Tagalog Türkçe اردو 中文 हिन्दी Tiếng Việt සිංහල Hausa Kurdî Português தமிழ் Kiswahili অসমীয়া ગુજરાતી Nederlands മലയാളം ไทย Românăالشرح
ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) በፈተና፣ በጦርነት፣ የሰዎች ጉዳይ ውጥንቅጡ በወጣ ወቅት አምልኮ ላይ መትጋትን ጠቆሙ። በዚህ ወቅት አምልኮ የማድረግ ምንዳም ወደ ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) ስደት እንደማድረግ መሆኑንም ተናገሩ። ይህም የሆነበት ሰዎች ከአምልኮ የሚዘናጉበትና ጥቂቶች ካልሆኑ በቀር አምልኮ ላይ የማይሳተፉበት ወቅት ስለሆነ ነው።فوائد الحديث
በፈተና ቀናት ከፈተናው ለመጠበቅና ከብክለት ለመዳን አምልኮ በማድረግና ወደ አላህ በመዞር ላይ መነሳሳቱን እንረዳለን።
በፈተናና በዝንጉነት ወቅት የአምልኮ ትሩፋት መገለፁ።
አንድ ሙስሊም የፈተናና የዝንጉነት ስፍራዎችን መራቅ እንደሚገባው ያስረዳናል።
التصنيفات
የመልካም ስራዎች ትሩፋቶች