إعدادات العرض
የጎዳ ሰው አላህም ይጎዳዋል ፤ ያስጨነቀንም አላህም ያስጨንቀዋል።
የጎዳ ሰው አላህም ይጎዳዋል ፤ ያስጨነቀንም አላህም ያስጨንቀዋል።
ከአቡ ሲርመህ -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው የአላህ መልክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ: "የጎዳ ሰው አላህም ይጎዳዋል ፤ ያስጨነቀንም አላህም ያስጨንቀዋል።"
[ሐሰን ነው።] [አቡዳውድ፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑማጀህና አሕመድ ዘግበውታል።]
الترجمة
العربية বাংলা Bosanski English Español فارسی Français Bahasa Indonesia Русский Tagalog Türkçe اردو 中文 हिन्दी Tiếng Việt Kurdî Hausa Português മലയാളം తెలుగు Kiswahili မြန်မာ Deutsch 日本語 پښتو অসমীয়া Shqip Svenska Čeština ગુજરાતી Yorùbá Nederlands ئۇيغۇرچە සිංහල தமிழ் دری Fulfulde Magyar ಕನ್ನಡ Кыргызча Lietuvių or Română Kinyarwanda Српски O‘zbek Moore नेपाली Wolof Soomaali Български Українська Azərbaycan ქართული тоҷикӣ Bambara Македонски Ελληνικά ភាសាខ្មែរ Malagasy Oromoo ไทย मराठी ਪੰਜਾਬੀ Lingala Italianoالشرح
ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በነፍሱም ይሁን በገንዘቡም ይሁን በቤተሰቡም ይሁን በማንኛውም ጉዳዩ ላይ ሙስሊም ላይ ጉዳትና ችግርን ከማድረግ አስጠነቀቁ። ይህንንም ለፈፀመ አላህም በሰራው አምሳያ እንደሚመነዳውና እንደሚቀጣው ገለፁ።فوائد الحديث
ሙስሊምን መጉዳትና ማስጨነቅ መከልከሉን ፤
አላህ ለባሮቹ የሚበቀል መሆኑን እንረዳለን።
التصنيفات
የመወዳጀትና የመራራቅ ህግጋት